Telegram Group & Telegram Channel
Audio
قَالُوا إِنَّا كُنَّا قَبْلُ فِي أَهْلِنَا مُشْفِقِينَ فَمَنَّ اللَّهُ عَلَيْنَا وَوَقَانَا عَذَابَ السَّمُومِ

[አጥ-ጡር 26-27]
“እኛ ፊት በቤተሰቦቻችን ውስጥ (ከቅጣት) ፈሪዎች ነበርን” ይላሉ። “አላህም በእኛ ላይ ለገሰ። የመርዛም እሳት ቅጣትንም ጠበቀን።” 


««የአላህ ፍርሃት ልብ ውስጥ ከሰፈረ፣የስሜታዊ ዝንባሌዎችንና የቁሳዊ ፍላጎቶችን ሰፈሮች አቃጥሎ ዱንያን ከልብ ያስወጣል። አላህም በዕለተ-ቂያማ የአርሽ ጥላ እንጂ ሌላ ጥላ በሌለበት ወቅት በዚሁ ጥላ ከሚጠለሉት ሰዎች መካከል ያደርገዋል።

ورجل دعته امرأة ذات منصب وجمال فقال: إني أخاف الله

“አንድ ሰው አንዲት በዘሯ የተከበረችና ውበት ያላት ሴት ለብልግና ስትጠራው እኔ አላህን እፈራለሁ ያለው ነው”

««አላህ ለሚጠነቀቀው ሰው መሃሪ ነው፣ በወንጀል ላይ ዘውትሯ አላህ ፊት መቆምን ለፈራና ለተፀፀተ ምህረቱ ብዙ ነው።



tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group/9197
Create:
Last Update:

قَالُوا إِنَّا كُنَّا قَبْلُ فِي أَهْلِنَا مُشْفِقِينَ فَمَنَّ اللَّهُ عَلَيْنَا وَوَقَانَا عَذَابَ السَّمُومِ

[አጥ-ጡር 26-27]
“እኛ ፊት በቤተሰቦቻችን ውስጥ (ከቅጣት) ፈሪዎች ነበርን” ይላሉ። “አላህም በእኛ ላይ ለገሰ። የመርዛም እሳት ቅጣትንም ጠበቀን።” 


««የአላህ ፍርሃት ልብ ውስጥ ከሰፈረ፣የስሜታዊ ዝንባሌዎችንና የቁሳዊ ፍላጎቶችን ሰፈሮች አቃጥሎ ዱንያን ከልብ ያስወጣል። አላህም በዕለተ-ቂያማ የአርሽ ጥላ እንጂ ሌላ ጥላ በሌለበት ወቅት በዚሁ ጥላ ከሚጠለሉት ሰዎች መካከል ያደርገዋል።

ورجل دعته امرأة ذات منصب وجمال فقال: إني أخاف الله

“አንድ ሰው አንዲት በዘሯ የተከበረችና ውበት ያላት ሴት ለብልግና ስትጠራው እኔ አላህን እፈራለሁ ያለው ነው”

««አላህ ለሚጠነቀቀው ሰው መሃሪ ነው፣ በወንጀል ላይ ዘውትሯ አላህ ፊት መቆምን ለፈራና ለተፀፀተ ምህረቱ ብዙ ነው።

BY ISLAM IS UNIVERSITY


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group/9197

View MORE
Open in Telegram


ISLAM IS UNIVERSITY Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

ISLAM IS UNIVERSITY from us


Telegram ISLAM IS UNIVERSITY
FROM USA